የእስራኤል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት፤ በእስራኤል እና ሀማስ መካከል የተደረሰው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሊያበቃ የሰዓታት ጊዜ በቀሩት ወቅት፤ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልዑክ የሆኑት ስቲቭ ...
ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት ...
በዩጋንዳ ሁለተኛው የኢቦላ ታማሚ የአራት ዓመት ህፃን ህይወቱ ማለፉን የአለም ጤና ድርጅት፤ የሀገሪቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ጠቅሶ ገልጿል። ሁኔታው በዩጋንዳ የተረጋገጠ የኢቦላ ሟቾችን አሃዝ አስር ...
የዩክሬን ፕሬዝደንት ቮለድሚር ዜለንስኪ፣ ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ጋራ የተጋጋለ ኃይለ ቃል ከተለዋወጡ ከአንድ ቀን በኋላ ለንደን ሲደርሱ፣ በእንግሊዝ ጠቅላይ ምኒስትር ኪር ...
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ትላንት ቅዳሜ ለእስራኤል አራት ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የተፋጠነ ወታደራዊ እርዳታ ለማድረስ መፈረማቸውን ተናግረዋል። በዚህ ዓመት ጥር ወር ላይ ...
"አክብሮት የጎደለው" ሲሉ ከተናገሯቸው በኋላ በመላ አህጉሪቱ የሚገኙ የአውሮፓ መሪዎች ከዩክሬን ጎን ቆመዋል። የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ኃላፊ ካጃ ካላስ ፣ "አኹን ነጻው ዓለም አዲስ መሪ ...
በኢትዮጵያ እና በኬንያ ድንበር አካባቢ በተዋሳኞቹ የዳሰነች ወረዳ እና የቱርካና ወረዳ አርብቶ ዐደሮች መካከል የተከሠተውን ግጭት ተከትሎ፣ የዳሰነች ወረዳ አርብቶ አደሮች ሲአስ ከሚባል መንደራቸው ...
ደቡብ አፍሪካ 127 የሚኾኑ ወታደሮቿን ከኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አስወጥታለች፡፡ አራቱ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው መኾኑም ታውቋል። ወታደሮቹ ከሁለት ዓመታት በፊት የ16 ሀገራት ጥምር በሆነው ...
የአእዋፍ እንፍልዌንዛ ባለፉት ሦስት ዓመታት በአሜሪካ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዶሮዎችን በመግደሉና ከፍተኛ የእንቁላል እጥረት በመከሰቱ መንግሥት በሽታውን ለመዋጋትና ከውጪ እንቁላል ለማስገባት 1 ቢሊዮን ...
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ባለፈው ታኅሣሥ ወር መጀመሪያ በቱርክ ፕሬዝደንት ረሽፕ ታይፕ ኤርዶዋን አሸማጋይነት የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ የኹለቱ ሀገራት ግንኙነት እየተሻሻለ ባለበት ወቅት፣ ወደ ...
በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ወረዳ፣ ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ በደረሰ የመኪና አደጋ የ16 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ የሰሜን ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። በዐማራ ክልል የሰሜን ጎንደር ዞን ...
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና ...
Results that may be inaccessible to you are currently showing.
Hide inaccessible results